Under Construction

This will close in 20 seconds

ማህበራችን የ1.5 ሚሊየን ብር የቦንድ ግዢ እንዲራዘም አደረገ

ከህዳሴ ግድብ ጋር ተያይዞ ለሃገራችን ሁለንተናዊ ዕድገት ያለውን አስተዋፅዖ በመረዳት ሰራተኞቻችን ላለፉት  አመታት ድጋፋቸውን ሲያደርጉ እንደነበር ይታወቃል፡፡ ማህበራችንም ሁለተኛውን የውሀ ሙሌት ተከትሎ ከዚህ ቀደም ግዢ ተፈጽሞ የነበረውን የ1.5 ሚሊየን ብር የቦንድ ግዢ ለቀጣይ አምስት አመታት እንዲራዘም በማድረግ ድጋፉን አስቀጥሏል፡፡

Post a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Under Construction

This will close in 20 seconds