Under Construction
This will close in 20 seconds
በማህበሩ ውስጥ ከአንድ ዓመት በላይ በአባልነት የቆዩ ሠራተኞች በግላቸው ሁለተኛ ዲግሪያቸውን (MASTERS DEGREE PROGRAM) ለመማር የሚያስችላቸውን የመግቢያ ፈተና አልፈው ትምህርት መጀመራቸውን የሚያሳይ መረጃ ለማህበሩ ካቀረቡ ከወለድ ነፃ ብድር ይሰጣቸዋል፡፡