የተቋማችንን የማህበራችንንተልዕኮ ለማሳካት በጋራ በመንቀሳቀስና በመደጋገፍ ተቀናጅተን ለውጤት እንተጋለን
በጠንካራ ተነሳሽነት እና በባለቤትነት ስሜት ተልዕኳችንን ማሳካት
የአባል ሠራተኞችን ፍላጎትና እሴት በማክበር ፈጣን ምላሽ መስጠት፡፡
በውይይትና በቅን መንፈስ የመደራደር ባህል ያጎለበተ ማህበር እንዲሆን መትጋት፡፡
በሀቀኝነት፣ በግልፀኝነት እና በታማኝነት ሃላፊነታችንን መወጣት፡፡
ሁሉንም አካላት ያለምንም አድሎ በእኩልነት፤በታማኝነት በቅንነት እናገለግላለን
ለአባላቶቻችን የላቀ አገልግሎት ለመስጠት ዘወትር በጥራት፤በቅልጥፍና እና በቁርጠኝነት መስራት