Under Construction

This will close in 20 seconds

ማህበሩ በቦረና ዞን በመገኘት በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች ድጋፍ አደረገ

ማህበራችን ሁለት ሚሊየን ብር በመመደብ የእህል ዱቄት፣ አልሚ ምግብ፣ ሴሪፋም እና የመጠጥ ውሃ በመግዛት በቦረና ዞን ዱቡሉቅ ወረዳ ሂጎ ቀበሌ በመገኘት በድርቅ ምክንያት ለችግር ለተጋለጡት ወገኖች ድጋፍ አድርጓል፡፡ በያቤሎ ከተማ በነበረው የርክክብ ሥነ-ሥርዓት ላይ የዞኑ የሥራ ኃላፊዎች የኢትዮ ቴሌኮም መሠረታዊ ሠራተኞች ማህበር ለዜጎች ችግር ለሰጠው ፈጣን ምላሽ እና የችግሩን

የኢትዮ ቴሌኮም መሠረታዊ ሠራተኞች ማህበር የምክር ቤትና ጠቅላላ ጉባዔ አካሄደ

የኢትዮ ቴሌኮም መሠረታዊ ሠራተኞች ማህበር የምክር ቤትና ጠቅላላ ጉባዔውን ከግንቦት 18-20 ቀን 2014 ዓ.ም ድረስ በደቡብ ሪጅን ሐዋሳ ከተማ ያካሄደ ሲሆን በዚሁ ጉባዔ ላይ የዋናው መሥሪያ ቤት የዞንና የሪጅን አመራሮች ተሳትፈዋል።በጠቅላላ ጉባዔና ምክር ቤት ስብሰባ ላይ አጠቃላይ የማህበሩን የሥራ እንቅስቃሴ ጨምሮ እስከ ሰኔ 2013 ዓ.ም ድረስ ያለው የሶስት ዓመት

በኩባንያው ውስጥ አገልግለው በጡረታ ለተሰናበቱ ሠራተኞች የሽኝት ኘሮግራም ተካሄደ

በኢትዮ ቴሌኮም ውስጥ ለረዥም ጊዜ አገልግለው በዘላቂ የጡረታ መብት ለተሰናበቱ 63 ወንድና 17 ሴት በድምሩ ለ80 ሠራተኞች የሽኝት ኘሮግራም ተካሄደ፡፡ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ወ/ት ፍሬሕይወት ታምሩ ለጡረታ ተሰናባች ሠራተኞች የምስክር ወረቀት ከሰጡ በኋላ ባደረጉት ንግግር በዚህ በአፍሪካ ቀዳሚ በሆነውና ለ128 ዓመታት አገልግሎት በመስጠት ላይ በሚገኘው ኩባንያችን ውስጥ

የኢትዮ ቴሌኮም መሠረታዊ ሠራተኞች ማኅበር ለማህበሩ የሥራ አስፈፃሚና የዘርፍ አመራሮች ስልጠና ሰጠ

የኢትዮ ቴሌኮም መሰረታዊ ሰራተኞች ማህበርበሰው ኃይል ዋና ክፍል ከኦርጋናይዜሽናል ዴቨሎፕመንት መምሪያ ጋር በትብብር ለ161 የማኅበሩ የሥራ አስፈፃሚና የዘርፍ አመራሮች የአመራር ክህሎት ማሳደጊያ/Leadership skill development ስልጠና በ6 ዙሮች የ3 ቀናት ስልጠና ተሰጠ፡፡ እንዲሁም ለ145 የማህበሩ ስራ አስፈፃሚና የዘርፍ አመራሮች የ5 ቀናት የድርድር እና አማራጭ የግጭት መፍቻ ዘዴዎች/Negotiation and Alternative Dispute

የኢትዮ ቴሌኮም መሰረታዊ ሰራተኛ ማህበር ለኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር የሚያደርገውን አመታዊ ድጋፍ አስቀጠለ

ማህበሩ በየዓመቱ ከሚያደርጋቸው የበጎ አድራጎት ተግባሮች ውስጥ አንዱ የሆነው ለኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር በየዓመቱ የሚያደርገው የ 50,000.00 /ሃምሳ ሺህ ብር/ ድጋፍ የማህበሩ የክብር አምባሳደርና የስራ ሃላፊዎች በተገኙበት ለሁለተኛ ጊዜ አድርጓል፡፡ በዚህ ወቅት የማህበሩ የስራ ኃላፊዎች ከሰራተኛ ማህበሩ ስራ አስፈጻሚዎች ጋር በአካሄዱት ውይይት የተቸገሩ ወገኖችን በዘላቂነት ለመደገፍ እንዲቻል የማህበሩ ድጋፍ

ማህበሩ የ1ኛ ዓመት ሁለተኛ መደበኛ የምክር ቤት ስብሰባውን በደቡብ ምስራቅ    ሪጅን/በአዳማ ከተማ ከሰኔ 6-8 ቀን 2011 ዓ.ም. አካሄደ

የኢትዮ ቴሌኮም መሰረታዊ ሰራተኛ ማህበር አንደኛ ዓመት ሁለተኛ መደበኛ ስብሰባውን በደቡብ ምስራቅ ሪጅን አዳማ ከተማ ከሰኔ 6-8 ቀን 2011 ዓ.ም አድርጓል፡፡ በስብሰባው ከሁሉም ዞንና ሪጅን የመጡ የምክር ቤት አባላት የተገኙ ሲሆን በመጀመሪያ ቀን ውሎው በማህበሩ ሊቀ መንበር አቶ ካሳሁን ሰቦቃ የቀረበውን የስራ አስፈፃሚ የስራ ሪፖርት አድምጦ በሪፖረቱ ላይ ያለውን

የኢትዮ ቴሌኮም ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ከመሰረታዊ የሠራተኛ ማኅበር አመራሮች ጋር ውይይት አካሄዱ

ኩባንያችን እያስመዘገበው ያለው እመርታዊ ለውጥ የማኔጅመንቱና የሠራተኛው የተቀናጀና የተናበበ የሥራ አፈፃፀም ውጤት መሆኑን በመግለፅ ውይይቱን ያስጀመሩት የኩባንያችን ዋና ሥራ አስፈፃሚ ወ/ት ፍሬሕይወት ታምሩ ይህን ውጤታማና የስኬት ጉዞ ለማስቀጠል ብሎም የተሻለ እንዲሆን በተለይም ከዚህ በጀት ዓመት ጀምሮ ከሚጠብቀን የውድድር ገበያ አኳያ በማኔጅመንቱና በሠራተኛው መካከል ያለው መናበብና የዓለማ አንድነትን በማጠናከር እጅ

የኢትዮ ቴሌኮም መሠረታዊ ሠራተኛ ማህበር ለመከላከያ ሠራዊትና ከቀያቸው ለተፋናቀሉ ወገኖች የገንዘብና የዓይነት ዕርዳታ አደረገ፣

የኢትዮ ቴሌኮም መሠረታዊ ሠራተኛ ማህበር በሰሜኑ የሃገራችን ክፍል በደረሰው ጉዳት ከመኖሪያ ቀያቸው ለተፈናቀሉ ወገኖቻችንና ለመከላከያ ሠራዊታችን የ3 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ፡፡ ማህበሩ ለመከላከያ ሠራዊታችን የ1.5 ሚሊዮን ብር ድጋፍ በጥሬ ገንዝብ በመከላከያ ዋና መ/ቤት በመገኘት በማህበሩ ሊ/መንበር አቶ ካሳሁን ሰቦቃ አማካኝነት ድጋፉን ያደረገ ሲሆን በጦርነቱ ምክንያት ከቀያቸው ለተፈናቀሉ ወገኞች በመጠለያ

ማህበራችን የ1.5 ሚሊየን ብር የቦንድ ግዢ እንዲራዘም አደረገ

ማህበራችን የ1.5 ሚሊየን ብር የቦንድ ግዢ እንዲራዘም አደረገ

ከህዳሴ ግድብ ጋር ተያይዞ ለሃገራችን ሁለንተናዊ ዕድገት ያለውን አስተዋፅዖ በመረዳት ሰራተኞቻችን ላለፉት  አመታት ድጋፋቸውን ሲያደርጉ እንደነበር ይታወቃል፡፡ ማህበራችንም ሁለተኛውን የውሀ ሙሌት ተከትሎ ከዚህ ቀደም ግዢ ተፈጽሞ የነበረውን የ1.5 ሚሊየን ብር የቦንድ ግዢ ለቀጣይ አምስት አመታት እንዲራዘም በማድረግ ድጋፉን አስቀጥሏል፡፡

የ2013 ዓ.ም. አዲሱን አመት በማስመልከት ማህበራችን የ600 መቶ ሺ ብር  ድጋፍ አደረገ፡፡

በአዲስ አበባ የሚገኙ የተለያዩ አቅመ ደካሞችን እና ታማሚዎችን በመያዝ እንክብካቤ በማድረግ ላይ ለሚገኙ እንዲሁም ተጥለው የሚገኙ ጨቅላ ህፃናትን በማንሳት በማሳደግ ላይ ላሉት እና ድጋፍ በእጅጉ ለሚፈልጉ ስድስት ማህበራት በአጠቃላይ የ300 መቶ ሺ ብር ድጋፍ ሲያደርግ በተመሳሳይ በሪጅን ላሉ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ተረጂዎች እና በኮቪድ-19 ምክንያት ለችግር የተዳረጉ ወገኖቻችንን የ300 መቶ

Under Construction

This will close in 20 seconds