Under Construction

This will close in 20 seconds

የህብረት ሥምምነት ድርድር ተካሄደ

አሁን በሥራ ላይ ያለው የህብረት ሥምምነት ሃምሌ 2010 ዓ.ም. በሁለቱ አካላት ስምምነት አግኝቶ እስካሁን አገልግሎት ሲሰጥ እንደነበር ይታወቃል፡፡ ይህም የህብረት ሥምምነት የአገልግሎት ጊዜው የሚያብቃው ከ3 ዓመት በኋላ ሃምሌ 2013 ዓ.ም. በመሆኑ አዲስ የህብረት ሥምምነት መደራደር እንደሚያስፈልግ ይታመናል፡፡ በዚሁ መሰረት ለድርድሩ ግብአት የሚሆኑ ሃሳቦችን ከአባላትና ከዘርፍ አመራሮች በመሰብሰብ ዝግጅት ሲያደርግ

ዓመታዊ የደመወዝ ጭማሪና የቦነስ ክፍያ ላይ ድርድር ተደረገ

በህብረት ስምምነት በተቀመጠው መሠረት የሰራተኛ ማህበሩ የ2013 ዓ.ም አፈጻጸምን ታሳቢ አድርጎ የደመወዝ ጭማሪና የቦነስ ክፍያ ተግባራዊ እንዲሆን ጥያቄ ያቀረበ ሲሆን ሀገራችን ያለችበትን ሁኔታ፣ ተቋሙ አሁን ያለበትን አጠቃላይ ሁኔታና በቀጣይ የሚኖረውን የገቢያ ውድድር ተሳቢ በማድረግ ያደረጋቸውን የማስፋፊያ ስራዎች እንዲሁም በቀጣይ የሰራተኞችን የስራ ዋስትና ለማስጠበቅ የሚያስችሉ ስራዎች እንደሚተገበሩ ግንዛቤ ተወስዶ ምንም

ለማህበሩ አባሎች የተለያዩ የኤሌትሮኒክስ ዕቃዎችን ከአቅራቢዎች ጋር በመዋዋል ስርጭት አደረገ

የኤሌክትሮኒክስ አቅርቦት ዋና  አላማ አባላትን በኢኮኖሚ በመደገፍ የተረጋጋ ህይወት እንዲኖራቸውና በስራቸው ውጤታማ ሆነው እንዲቀጥሉ ለማስቻል ከዚህ በተጨማሪም አዳዲስ ሰራተኞች ኩባንያችንን እየተቀላቀሉ ስለሆነ፤ቀደም ሲል የተሰጠው የኤሌክትሮኒክስ ብድር ክፍያ ስለተጠናቀቀና በአንድ ጊዜ ግዢ የመፈጸም አቅም ከግምት በማስገባትና በየወሩ ከደሞዛቸው እየተቆረጠ እንዲከፍሉ በማድረግ የሰራተኛው ውጤታማነት እንዲጨምር ስለሚረዳ ኤሌትሮኒክስ እቃዎች ግዢ ለመፈጸም ምክንያት

የኢትዮ ቴሌኮም መሠረታዊ ሠራተኛ ማህበር በአዲስ አበባ እና በደቡብ ምሥራቅ ሪጅን ከሚገኙ የማህበሩ አባሎቹ ጋር ውይይት አደርገ

የኢትዮ ቴሌኮም መሠረታዊ ሠራተኛ ማህበር በአዲስ አበባ ከሚገኙ የተለያዩ ዞኖች እንዲሁም በደቡብ ምሥራቅ ሪጅን/አዳማ/ ከሚገኙ የማህበሩ አባሎች ስለ ማህበሩ የሥራ እንቅስቃሴና የተቋሙ ቀጣይ ለውጦች ላይ ምክክር የተደረገ ሲሆን በመድረኩ ተነስተው ውይይት ከተደረገባቸው አንኳር ነጥቦች ውስጥ ማህበሩን በተመለከተ ስለ ማህበሩ ዓላማ፤ ከካርየር ፕሮግሬሽን ጋር ተያይዞ የተሰሩ ሥራዎች፤ ከባንክ ብድር ጋር

የማህበሩ አመራሮች በፕራይቬታይዜዥን ዙሪያ ስልጠናና ምክክር አደረጉ

የኢትዮ ቴሌኮም መሰረታዊ ሰራተኛ ማህበር አመራሮች ወቅታዊ ጉዳይ በሆነው የኢትዮ ቴሌኮም ወደ ግል የማዘዋወር የመንግስት ውሳኔን ተከትሎ አመራሮች በሰራተኞች ቀጣይ ሁኔታዎች ላይ እና አጠቃላይ ከጉዳዩ ጋር በተገናኘ  ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ምሁራን ጋር በመተባበር ያዘጋጁት የስልጠናና የምክክር መድረክ ጥቅምት 7 እና 8 2012 ዓ.ም በኢትዮ ቴሌኮም የስልጠና ማዕከል/TExA ውስጥ ተደርጓዋል፡፡

Under Construction

This will close in 20 seconds