Under Construction

This will close in 20 seconds

የኢትዮ ቴሌኮም መሰረታዊ ሰራተኛ ማህበር ለኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር የሚያደርገውን አመታዊ ድጋፍ አስቀጠለ

ማህበሩ በየዓመቱ ከሚያደርጋቸው የበጎ አድራጎት ተግባሮች ውስጥ አንዱ የሆነው ለኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር በየዓመቱ የሚያደርገው የ 50,000.00 /ሃምሳ ሺህ ብር/ ድጋፍ የማህበሩ የክብር አምባሳደርና የስራ ሃላፊዎች በተገኙበት ለሁለተኛ ጊዜ አድርጓል፡፡ በዚህ ወቅት የማህበሩ የስራ ኃላፊዎች ከሰራተኛ ማህበሩ ስራ አስፈጻሚዎች ጋር በአካሄዱት ውይይት የተቸገሩ ወገኖችን በዘላቂነት ለመደገፍ እንዲቻል የማህበሩ ድጋፍ

የኢትዮ ቴሌኮም መሠረታዊ ሠራተኛ ማህበር ለመከላከያ ሠራዊትና ከቀያቸው ለተፋናቀሉ ወገኖች የገንዘብና የዓይነት ዕርዳታ አደረገ፣

የኢትዮ ቴሌኮም መሠረታዊ ሠራተኛ ማህበር በሰሜኑ የሃገራችን ክፍል በደረሰው ጉዳት ከመኖሪያ ቀያቸው ለተፈናቀሉ ወገኖቻችንና ለመከላከያ ሠራዊታችን የ3 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ፡፡ ማህበሩ ለመከላከያ ሠራዊታችን የ1.5 ሚሊዮን ብር ድጋፍ በጥሬ ገንዝብ በመከላከያ ዋና መ/ቤት በመገኘት በማህበሩ ሊ/መንበር አቶ ካሳሁን ሰቦቃ አማካኝነት ድጋፉን ያደረገ ሲሆን በጦርነቱ ምክንያት ከቀያቸው ለተፈናቀሉ ወገኞች በመጠለያ

ማህበራችን የ1.5 ሚሊየን ብር የቦንድ ግዢ እንዲራዘም አደረገ

ማህበራችን የ1.5 ሚሊየን ብር የቦንድ ግዢ እንዲራዘም አደረገ

ከህዳሴ ግድብ ጋር ተያይዞ ለሃገራችን ሁለንተናዊ ዕድገት ያለውን አስተዋፅዖ በመረዳት ሰራተኞቻችን ላለፉት  አመታት ድጋፋቸውን ሲያደርጉ እንደነበር ይታወቃል፡፡ ማህበራችንም ሁለተኛውን የውሀ ሙሌት ተከትሎ ከዚህ ቀደም ግዢ ተፈጽሞ የነበረውን የ1.5 ሚሊየን ብር የቦንድ ግዢ ለቀጣይ አምስት አመታት እንዲራዘም በማድረግ ድጋፉን አስቀጥሏል፡፡

የ2013 ዓ.ም. አዲሱን አመት በማስመልከት ማህበራችን የ600 መቶ ሺ ብር  ድጋፍ አደረገ፡፡

በአዲስ አበባ የሚገኙ የተለያዩ አቅመ ደካሞችን እና ታማሚዎችን በመያዝ እንክብካቤ በማድረግ ላይ ለሚገኙ እንዲሁም ተጥለው የሚገኙ ጨቅላ ህፃናትን በማንሳት በማሳደግ ላይ ላሉት እና ድጋፍ በእጅጉ ለሚፈልጉ ስድስት ማህበራት በአጠቃላይ የ300 መቶ ሺ ብር ድጋፍ ሲያደርግ በተመሳሳይ በሪጅን ላሉ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ተረጂዎች እና በኮቪድ-19 ምክንያት ለችግር የተዳረጉ ወገኖቻችንን የ300 መቶ

Under Construction

This will close in 20 seconds