ለአባላቶቻችን የላቀ አገልግሎት ለመስጠት ዘወትር በጥራት፤በቅልጥፍና እና በቁርጠኝነት መስራት
በውይይትና በቅን መንፈስ የመደራደር ባህል ያጎለበተ ማህበር እንዲሆን መትጋት፡፡
በጠንካራ ተነሳሽነት እና በባለቤትነት ስሜት ተልዕኳችንን ማሳካት
የአባል ሠራተኞችን ፍላጎትና እሴት በማክበር ፈጣን ምላሽ መስጠት፡፡
የተቋማችንን የማህበራችንንተልዕኮ ለማሳካት በጋራ በመንቀሳቀስና በመደጋገፍ ተቀናጅተን ለውጤት እንተጋለን
ሁሉንም አካላት ያለምንም አድሎ በእኩልነት፤በታማኝነት በቅንነት እናገለግላለን
በሀቀኝነት፣ በግልፀኝነት እና በታማኝነት ሃላፊነታችንን መወጣት፡፡