የአባል ሠራተኞችን ፍላጎትና እሴት በማክበር ፈጣን ምላሽ መስጠት፡፡
ለአባላቶቻችን የላቀ አገልግሎት ለመስጠት ዘወትር በጥራት፤በቅልጥፍና እና በቁርጠኝነት መስራት
ሁሉንም አካላት ያለምንም አድሎ በእኩልነት፤በታማኝነት በቅንነት እናገለግላለን
በሀቀኝነት፣ በግልፀኝነት እና በታማኝነት ሃላፊነታችንን መወጣት፡፡
የተቋማችንን የማህበራችንንተልዕኮ ለማሳካት በጋራ በመንቀሳቀስና በመደጋገፍ ተቀናጅተን ለውጤት እንተጋለን
በጠንካራ ተነሳሽነት እና በባለቤትነት ስሜት ተልዕኳችንን ማሳካት
በውይይትና በቅን መንፈስ የመደራደር ባህል ያጎለበተ ማህበር እንዲሆን መትጋት፡፡