ማህበራችን ለውጭ ህክምና ድጋፍ እነደሚሰጥ አላውቅም ነበር፡፡ የስራ ባልደረባችን ለከፍተኛ ህመም በመዳረጉ ምክኒያት ወደውጭ ሄዶ እንዲታከም የሜዲካል ቦርድ መወሰኑን ተከትሎ ሰራተኞች ድጋፍ እንዲያደርጉለት ለማስተባበር በማህበር ቢሮ በተገኘሁበት ወቅት በተሰጠን መረጃ ነው ላውቅ የቻልኩት፡፡ በእውነቱ በወቅቱ የተሳማንን እፎይታ ከምገልጸው በላይ ነው፡፡ እናመሰግናለን፡፡
ማህበራችን ለውጭ ህክምና ድጋፍ እነደሚሰጥ አላውቅም ነበር፡፡ የስራ ባልደረባችን ለከፍተኛ ህመም በመዳረጉ ምክኒያት ወደውጭ ሄዶ እንዲታከም የሜዲካል ቦርድ መወሰኑን ተከትሎ ሰራተኞች ድጋፍ እንዲያደርጉለት ለማስተባበር በማህበር ቢሮ በተገኘሁበት ወቅት በተሰጠን መረጃ ነው ላውቅ የቻልኩት፡፡ በእውነቱ በወቅቱ የተሳማንን እፎይታ ከምገልጸው በላይ ነው፡፡ እናመሰግናለን፡፡