Under Construction

This will close in 20 seconds

ማህበራችን ለውጭ ህክምና ድጋፍ እነደሚሰጥ አላውቅም ነበር፡፡ የስራ ባልደረባችን ለከፍተኛ ህመም በመዳረጉ ምክኒያት ወደውጭ ሄዶ እንዲታከም የሜዲካል ቦርድ መወሰኑን ተከትሎ ሰራተኞች ድጋፍ እንዲያደርጉለት ለማስተባበር በማህበር ቢሮ በተገኘሁበት ወቅት በተሰጠን መረጃ ነው ላውቅ የቻልኩት፡፡ በእውነቱ በወቅቱ የተሳማንን እፎይታ ከምገልጸው በላይ ነው፡፡ እናመሰግናለን፡፡

Under Construction

This will close in 20 seconds